Telegram Group & Telegram Channel
🕊️ሀሙስ 🕊️
ክፍል-6

ፈገግ አሉና ""የተሰወርነው እኛ ሳንሆን የተሰወራችሁት እናንተ ናችሁ"" አሉኝ።
ኧ.........ምን ማለት ነው ይሄ? ድጋሚ ጠየቅኩ
ይሄን ማወቅ ያለብሽ አንች ነሽ እንግዲህ ኢትዮጵያዊ ለመሆን እንደሻትሽ ነግረሽኛል።አሁን ነቅተሻል ስለዚህ መርምሪ ፣ ለማወቅ ቆፍሪ ፣በደምብ ጣሪ......የተቻለሽን ሁሉ አድርጊ ያኔ ሁሉንም በደምብ ታውቂያለሽ አለኝ።
እኔም አሁንማ ምን ዋጋ አለው ሁሉም አልፏል ወደፊት ልቀጥል እንጂ አልኩኝ።እሳቸውም የመስቀል ቅርፅ ያለውን መቋሚያ ተደግፈው ቆሙ ።አልረፈደም ደግሞ  ''ከሚቀር ሰው አርፍዶ የመጣ ተስፋ አለው''።' ኢትዮጵያ የምታድገው ወደ ፊት በመራመድ ሳይሆን ወደኋላ በመጓዝ ነው።" ብለውኝ መንገዳቸውን ቀጠሉ።እኔም እንደቆምኩ ሀሳቤን ቀጠልኩ።


ልክ ነበሩ አዎ አንቀላፍተናል።ዝም ብለን የሚሰጡንን እየዋጥን ደንዝዘናል።ከማንም በላይ ታላቅ ሀገር ይዘን ፤ታላቅ ታሪክ ተሰጥቶን በእጅ የያዙት ወርቅ እንደመዳብ ይቆጠራል እንዲሉ አበው እኛም የሰውን ስንመኝ በተቆፈረልን ጥልቅ ጉድጓድ ዘው ብለን ገባን።እኛ ማለት ትተን እኔነት መረጥን።ይሄም ውጤቱ  በዘረኝነት በሽታ ተለክፈን ይኸው ስንት አመት ተባላን።እርስ በርሳችን መጠባበቅ ሲገባን መገዳደልን መረጥን ።በዚህ የተጠቀምን መስሎን ሀገራችን ጎዳን እንደገና ዝቅ አልን።


አሁን ከገባንበት ጉድጓድ የመውጫ ጊዜያችን ነው።የነፃነታችን ሰዓቱ ደርሷል።ምንም እንኳ ጉድጓዱ ጥልቅ ቢሆንም እጅ ለእጅ ተያይዘን መውጣት አያቅተንም።ምክንያቱም እኛ ኢትዮጵያውያን ነን ።ወደፊት ቀዳሚ ታላቅ ህዝቦች።ይሄንን ከራሴ ጋ ሳወራ ለካ ሰዓቱ ሄዷል። እሳቸውም ከእኔ ተሰውረዋል። እኔም ወደፊት መሄዴን ትቸ መንገዴን ወደኋላ ቀጠልኩ።
ይህቺን ቀን ግን ወደድኳት ማንነቴን ያወቅኩባት እለት ።መቸም ላልረሳት ለራሴ ቃል ገባሁ። 🕊️"ሀሙስ የቀን ቅዱስ"🕊️

ተፈፀመ።

bee



tg-me.com/nibab_lehiwot/151
Create:
Last Update:

🕊️ሀሙስ 🕊️
ክፍል-6

ፈገግ አሉና ""የተሰወርነው እኛ ሳንሆን የተሰወራችሁት እናንተ ናችሁ"" አሉኝ።
ኧ.........ምን ማለት ነው ይሄ? ድጋሚ ጠየቅኩ
ይሄን ማወቅ ያለብሽ አንች ነሽ እንግዲህ ኢትዮጵያዊ ለመሆን እንደሻትሽ ነግረሽኛል።አሁን ነቅተሻል ስለዚህ መርምሪ ፣ ለማወቅ ቆፍሪ ፣በደምብ ጣሪ......የተቻለሽን ሁሉ አድርጊ ያኔ ሁሉንም በደምብ ታውቂያለሽ አለኝ።
እኔም አሁንማ ምን ዋጋ አለው ሁሉም አልፏል ወደፊት ልቀጥል እንጂ አልኩኝ።እሳቸውም የመስቀል ቅርፅ ያለውን መቋሚያ ተደግፈው ቆሙ ።አልረፈደም ደግሞ  ''ከሚቀር ሰው አርፍዶ የመጣ ተስፋ አለው''።' ኢትዮጵያ የምታድገው ወደ ፊት በመራመድ ሳይሆን ወደኋላ በመጓዝ ነው።" ብለውኝ መንገዳቸውን ቀጠሉ።እኔም እንደቆምኩ ሀሳቤን ቀጠልኩ።


ልክ ነበሩ አዎ አንቀላፍተናል።ዝም ብለን የሚሰጡንን እየዋጥን ደንዝዘናል።ከማንም በላይ ታላቅ ሀገር ይዘን ፤ታላቅ ታሪክ ተሰጥቶን በእጅ የያዙት ወርቅ እንደመዳብ ይቆጠራል እንዲሉ አበው እኛም የሰውን ስንመኝ በተቆፈረልን ጥልቅ ጉድጓድ ዘው ብለን ገባን።እኛ ማለት ትተን እኔነት መረጥን።ይሄም ውጤቱ  በዘረኝነት በሽታ ተለክፈን ይኸው ስንት አመት ተባላን።እርስ በርሳችን መጠባበቅ ሲገባን መገዳደልን መረጥን ።በዚህ የተጠቀምን መስሎን ሀገራችን ጎዳን እንደገና ዝቅ አልን።


አሁን ከገባንበት ጉድጓድ የመውጫ ጊዜያችን ነው።የነፃነታችን ሰዓቱ ደርሷል።ምንም እንኳ ጉድጓዱ ጥልቅ ቢሆንም እጅ ለእጅ ተያይዘን መውጣት አያቅተንም።ምክንያቱም እኛ ኢትዮጵያውያን ነን ።ወደፊት ቀዳሚ ታላቅ ህዝቦች።ይሄንን ከራሴ ጋ ሳወራ ለካ ሰዓቱ ሄዷል። እሳቸውም ከእኔ ተሰውረዋል። እኔም ወደፊት መሄዴን ትቸ መንገዴን ወደኋላ ቀጠልኩ።
ይህቺን ቀን ግን ወደድኳት ማንነቴን ያወቅኩባት እለት ።መቸም ላልረሳት ለራሴ ቃል ገባሁ። 🕊️"ሀሙስ የቀን ቅዱስ"🕊️

ተፈፀመ።

bee

BY ሕይወትን - በገፅ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/nibab_lehiwot/151

View MORE
Open in Telegram


ሕይወትን በገፅ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Why Telegram?

Telegram has no known backdoors and, even though it is come in for criticism for using proprietary encryption methods instead of open-source ones, those have yet to be compromised. While no messaging app can guarantee a 100% impermeable defense against determined attackers, Telegram is vulnerabilities are few and either theoretical or based on spoof files fooling users into actively enabling an attack.

The global forecast for the Asian markets is murky following recent volatility, with crude oil prices providing support in what has been an otherwise tough month. The European markets were down and the U.S. bourses were mixed and flat and the Asian markets figure to split the difference.The TSE finished modestly lower on Friday following losses from the financial shares and property stocks.For the day, the index sank 15.09 points or 0.49 percent to finish at 3,061.35 after trading between 3,057.84 and 3,089.78. Volume was 1.39 billion shares worth 1.30 billion Singapore dollars. There were 285 decliners and 184 gainers.

ሕይወትን በገፅ from us


Telegram ሕይወትን - በገፅ
FROM USA